• OUR TEAM 1

  • OUR TEAM 2

  • 13TH ESCFE Frankfurt

13ኛው የአውሮፓ ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል የክብር እንግዳ

የዘንድሮው ፈስቲቫል ተጋባዥ የክብር እንግዳ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ሆነ ብዙ ክለቦችን በተጨዋችነትም ሆነ በአሰልጣኝነት ያገለገሉ ክቡር አሰልጣኝ ስዩም አባተ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ታዋቂው የእግርኳስ ተጫዋች አዳነ ግርማ እና የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ዳንኤል አስገዶም ዛሬ ፍራንክፈርት በሰላም ገብተዋል:: አዳነ ግርማ በፍራንክፈርት በሚዘጋጀው ፌስቲቫል ኢትዮ አዲስን ወክሎ ይጫወታል::  



CLOSING CEREMONY ESCFE 2015 with TEDDY AFRO

ETHIO ADDIS Frankfurt proudly presents the closing ceremony of the 13th Ethiopian sports & culture festival (July 18, 2015) Live Concert with Teddy Afro & Abugida Band Address:-  Eissporthalle Frankfurt, Am Bornheimer Hang 4, 60386 Frankfurt am Main


ESCFE Festival Frankfurt 2015

13ኛው በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል የሚዘጋጅበት ሜዳ መሃል ፍራንክፈርት ከተማ The 13th Anniversary of Ethiopian Sports & Culture Festival in Europe will be held in Frankfurt commencing from 15/07 – 18/07/2015.   The Ethio-Europe Sports & Culture Festival is an athletic and cultural initiative of the Ethiopian Sports and Culture Federation in Europe. Each

Mehr lesen…



Kategorien