ESCFE2015

13ኛው የአውሮፓ ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል የክብር እንግዳ

የዘንድሮው ፈስቲቫል ተጋባዥ የክብር እንግዳ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ሆነ ብዙ ክለቦችን በተጨዋችነትም ሆነ በአሰልጣኝነት ያገለገሉ ክቡር አሰልጣኝ ስዩም አባተ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ታዋቂው የእግርኳስ ተጫዋች አዳነ ግርማ እና የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ዳንኤል አስገዶም ዛሬ ፍራንክፈርት በሰላም ገብተዋል:: አዳነ ግርማ በፍራንክፈርት በሚዘጋጀው ፌስቲቫል ኢትዮ አዲስን ወክሎ ይጫወታል::  



Closing Ceremony ESCFE 2015


CLOSING CEREMONY ESCFE 2015 with TEDDY AFRO

ETHIO ADDIS Frankfurt proudly presents the closing ceremony of the 13th Ethiopian sports & culture festival (July 18, 2015) Live Concert with Teddy Afro & Abugida Band Address:-  Eissporthalle Frankfurt, Am Bornheimer Hang 4, 60386 Frankfurt am Main